ፍቅራችሁ ያለግብዝነት ይሁን።
ክፉውን ነገር ተጸየፉት
ከበጎ ነገር ጋር ተባበሩ፤
በወንድማማች መዋደድ
እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ፤
ለሥራ ከመትጋት አትለግሙ፤
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤
ለጌታ ተገዙ፤
በተስፋ ደስ ይበላችሁ፤
በመከራ ታገሡ፤
በጸሎት ጽኑ፤
ቅዱሳንን በሚያስፈልጋቸው እርዱ፤
እንግዶችን ለመቀበል ትጉ።
ሮሜ ፲፪፡፱-፲፫
የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር
አዲስ አበባ/ኢትዮጵያ
No comments:
Post a Comment
አስተያየትዎን ይስጡ / Give Comment