ይህ ክፍል መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሆኑ ጥያቄዎችን የምንወያይበት ነው።
ባለፈው በጥያቄ ፩ - እግዚአብሔር አዳምን ከመፍጠሩ በፊት አዳም እንደሚሳሳት ያውቃል/ አያውቅም? እንደሚሳሳት ካወቀ ለምን ፈጠረው? የሚለውን ማየታችን ይታወሳል:: ለዛሬ ወደ ጥያቄ ፪ እናልፋልን::
፪ - ዕጸ-በለስ ባትኖር አዳም አይሳሳትም ነበር? እግዚአብሔር ለምን ዕጸ-በለስን ፈጠረ? ወይም ለምን እንዳይበላት ከለከለ?
ባለፈው በጥያቄ ፩ - እግዚአብሔር አዳምን ከመፍጠሩ በፊት አዳም እንደሚሳሳት ያውቃል/ አያውቅም? እንደሚሳሳት ካወቀ ለምን ፈጠረው? የሚለውን ማየታችን ይታወሳል:: ለዛሬ ወደ ጥያቄ ፪ እናልፋልን::
፪ - ዕጸ-በለስ ባትኖር አዳም አይሳሳትም ነበር? እግዚአብሔር ለምን ዕጸ-በለስን ፈጠረ? ወይም ለምን እንዳይበላት ከለከለ?
ለዚህ ጥያቄ ተሳታፊዎች ከዚህ ጽሑፍ ሥር comments የሚለውን በመጫን post comment በሚለው መልሳችሁን መላክ ትችላላችሁ። መልሱ ከጥቂት ቀናት በኋላ ይሰጣል።
No comments:
Post a Comment
አስተያየትዎን ይስጡ / Give Comment