Monday, October 31, 2011

ጥያቄ-፪

ይህ ክፍል መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሆኑ ጥያቄዎችን የምንወያይበት ነው።
ባለፈው በጥያቄ ፩ - እግዚአብሔር  አዳምን  ከመፍጠሩ  በፊት  አዳም  እንደሚሳሳት ያውቃል/  አያውቅም? እንደሚሳሳት  ካወቀ ለምን  ፈጠረው?  የሚለውን ማየታችን ይታወሳል:: ለዛሬ ወደ ጥያቄ ፪  እናልፋልን::
፪ -  ዕጸ-በለስ  ባትኖር አዳም አይሳሳትም ነበር?   እግዚአብሔር ለምን ዕጸ-በለስን ፈጠረ? ወይም ለምን እንዳይበላ ከለከለ?


ለዚህ ጥያቄ ተሳታፊዎች ከዚህ ጽሑፍ ሥር comments የሚለውን በመጫን post comment በሚለው መልሳችሁን መላክ ትችላላችሁ።  መልሱ ከጥቂት ቀናት በኋላ ይሰጣል።

No comments:

Post a Comment

አስተያየትዎን ይስጡ / Give Comment