Wednesday, November 30, 2011

ታላቅ ምክር



ፍቅራችሁ ያለግብዝነት ይሁን።

ክፉውን ነገር ተጸየፉት

ከበጎ ነገር ጋር ተባበሩ፤

በወንድማማች መዋደድ

እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ፤


እርስ በርሳችሁ ተከባበሩ፤

ለሥራ ከመትጋት አትለግሙ፤

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤

ለጌታ ተገዙ፤

በተስፋ ደስ ይበላችሁ፤

በመከራ ታገሡ፤

በጸሎት ጽኑ፤

ቅዱሳንን በሚያስፈልጋቸው እርዱ፤

እንግዶችን ለመቀበል ትጉ።

ሮሜ ፲፪፡፱-፲፫

የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር

አዲስ አበባ/ኢትዮጵያ

No comments:

Post a Comment

አስተያየትዎን ይስጡ / Give Comment