Christ in the Bible all in all part-2, READ IN PDF
ሁሉን ወራሽ የሆነ፡-
- ከጥንት ጀምሮ እግዚአብሔር በብዙ ዓይነትና በብዙ ጎዳና ለአባቶቻችን በነቢያት ተናግሮ፥
| ||||||||||
ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤ ዕብ ፩፡ ፩-፫።
|
....ይህን በሐዋርያት የተገለጠውን እውነት ስለመሰከርህ ደስ ብሎኛል። ቃሉም የሚለው «የሉቃስ ወንጌል 12፥8 እላችሁማለሁ፥ በሰው ፊት የሚመሰክርልኝ ሁሉ፥ የሰው ልጅ ደግሞ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ይመሰክርለታል» ያለውን ዋጋ ያለጥርጥር ትቀበላለህና።
ReplyDelete